የኢትዮጵያ ደመኛ የሆነው የህወሃት ቡድን በተቆጣጠራቸው የራያ ቆቦ ወረዳ አራዶም ከተማ እድሜያቸው ከ 15 እስከ 57 የሆኑ 19 ንፁሃን ከመስከረም 3 እስከ 5 በነበሩ ቀናት ብቻ መረሸኑ ተሰማ። በዚህም፦
- በላይነሽ ጉግሳ አድሜ55″
- አለሙ ጉግሳ አድሜ 20
- አያሌው አበራ እድሜ 52″
- ሲሳይ አየነ እድሜ 54
- ዘገየ ታየ እድሜ 57
- ደሳለኝ ቢሰጥ እድሜ 38
- አማረ ካሳው እድሜ 30″
- ካሳ በሪሁን እድሜ 45
- ግረማ ታደሰ እድሜ 32
- ኮራ ብራሀኑ እድሜ 18
- ቤዛ ትዛዙ እድሜ 24
- አታሌ ዝናቡ እድሜ 26
- ታደሰ ኮራ እድሜ 32
- ደምሌ ጫኔ እድሜ 28
- ደሳለ ማርየ እድሜ 54
ሌሎች ለጊዜው በስም ያልታወቁ በዕድሜ ከ 15 አስከ 20 የሆኑ የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ (ቄስ ተማሪ) 4 ወጣቶች በህወሃት ታጣቂዎች ተገድለው ተገኝተዋል።
Esleman Abay
#የዓባይልጅ