ህወሃት የራያ ቆቦ ንፁሃን ገደለ

የኢትዮጵያ ደመኛ የሆነው የህወሃት ቡድን በተቆጣጠራቸው የራያ ቆቦ ወረዳ አራዶም ከተማ እድሜያቸው ከ 15 እስከ 57 የሆኑ 19 ንፁሃን ከመስከረም 3 እስከ 5 በነበሩ ቀናት ብቻ መረሸኑ ተሰማ። በዚህም፦

  1. በላይነሽ ጉግሳ አድሜ55″
  2. አለሙ ጉግሳ አድሜ 20
  3. አያሌው አበራ እድሜ 52″
  4. ሲሳይ አየነ እድሜ 54
  5. ዘገየ ታየ እድሜ 57
  6. ደሳለኝ ቢሰጥ እድሜ 38
  7. አማረ ካሳው እድሜ 30″
  8. ካሳ በሪሁን እድሜ 45
  9. ግረማ ታደሰ እድሜ 32
  10. ኮራ ብራሀኑ እድሜ 18
  11. ቤዛ ትዛዙ እድሜ 24
  12. አታሌ ዝናቡ እድሜ 26
  13. ታደሰ ኮራ እድሜ 32
  14. ደምሌ ጫኔ እድሜ 28
  15. ደሳለ ማርየ እድሜ 54
    ሌሎች ለጊዜው በስም ያልታወቁ በዕድሜ ከ 15 አስከ 20 የሆኑ የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ (ቄስ ተማሪ) 4 ወጣቶች በህወሃት ታጣቂዎች ተገድለው ተገኝተዋል።

Esleman Abay
#የዓባይልጅ

#DisarmTPLF #EthiopiaPrevails

Share:

Share on facebook
Share on twitter
Share on linkedin
Share on pinterest

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

On Key

Related Posts

VK Russian online social media and social networking service

© 2022 Esleman Abay. All rights reserved.

Follow Us

Categories