Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the matomo domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-includes/functions.php on line 6131

Deprecated: mb_convert_encoding(): Handling HTML entities via mbstring is deprecated; use htmlspecialchars, htmlentities, or mb_encode_numericentity/mb_decode_numericentity instead in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/fb-instant-articles/vendor/facebook/facebook-instant-articles-sdk-php/src/Facebook/InstantArticles/Transformer/Transformer.php on line 249

Deprecated: mb_convert_encoding(): Handling HTML entities via mbstring is deprecated; use htmlspecialchars, htmlentities, or mb_encode_numericentity/mb_decode_numericentity instead in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/fb-instant-articles/vendor/facebook/facebook-instant-articles-sdk-php/src/Facebook/InstantArticles/Transformer/Transformer.php on line 249

Deprecated: Creation of dynamic property Facebook\InstantArticles\AMP\AMPHeader::$headerBar is deprecated in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/fb-instant-articles/vendor/facebook/facebook-instant-articles-sdk-extensions-in-php/src/Facebook/InstantArticles/AMP/AMPHeader.php on line 51
በጀርመን የሙኒክ እና ዱዝዶልፍ የሚገኙ ባለሃብቶች

Pan Africa አንድ አፍሪካ

በጀርመን የሙኒክ እና ዱዝዶልፍ የሚገኙ ባለሃብቶች

By Esleman Abay

April 30, 2022

በኢትዮጵያ ትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ በኢንቨስትመንት እና ንግድ ዘርፍ ከኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤት ጋራ ስለመስራት

ይህ የተገለጸው በጀርመን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ. ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልእክተኛ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን ከዱዝልዶልፍና ሙኒክ አከባቢ የመጡትን ባለሀብቶች በጽሕፈት ቤታቸዉ ተቀብለዉ ባናገሩበት ወቅት ነው።

ባለሀብቶቹን ያስተባበሩት ትዉልደ ኢትዮጵያዊት ወይዘሮ አስቴር ሮዝ ማሞ የGlobal Ethiopian Women Alliance ም/ፕሬዘዳንት እና የCoffee Alliance ድርጅት ባለቤት ሲሆኑ፣ እሳቸዉም እየተሳተፉበት በሚገኙት የትምህርት ቤቶች ግንባታ እንዲሁም በንግድና ኢንቨስትመንት ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸዉ የInitiative Handwork for Africa እና Garenfeld Strategy Consulting ፕሬዚዳንት Mr.Friedrich Garenfeld ፣ የሙኒክ ዳይመንድ ክለብ አባል Mr. Georg Schmidt እና የ enlop GmbH Managing Director Mr. Eugen Eichmann ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በተወያዩበት ወቅት ነው ።

በውይይቱ የሁለቱን ሀገራት የንግድ እና ኢንቨስትመንት ዕድሎች ለማስፋፋት የኢትዮጵያ የንግድ ምክር ቤት/Chamber of Commerce / ቢሮ እንዲከፈት ፍላጎት ያላቸው መሆኑን ባለሀብቶቹ የገለጹ ሲሆን፣ ክብርት አምባሳደር ሙሉ ሰሎሞን በኢንቨስትመንት እና በንግድ ለመሳተፍ ላሳዩት ፍላጐት አመስግነው በኢትዮጵያ ስላው ምቹ ሁኔታ በማብራራት በኢትዮጵያ እና በጀርመንመካከል በየዘርፉ ያለውግንኙነት እንዲጠናከርናእንዲጉለብት፣ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በርሊን እስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጸዋል።

ኢትዮጵያ የፈረሱ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመግንባት እና በሌሎችም ዘርፎች የምታደርገውን ጥረት ለመደገፍና አብሮ ለመስራት የተቋማቱ ሓላፊዎችና ባለሀብቶቹ ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።

መረጃው በጀርመን በርሊን የኢትዮጵያ ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ነው። https://www.facebook.com/901383599940260/posts/4994117794000133/