Warning: rmdir(/home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/cache/tw_optimize/page_cache/eslemanabay.com): Directory not empty in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/tenweb-speed-optimizer/includes/OptimizerUtils.php on line 901

Warning: rmdir(/home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/cache/tw_optimize/page_cache/): Directory not empty in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/tenweb-speed-optimizer/includes/OptimizerUtils.php on line 901

Deprecated: mb_convert_encoding(): Handling HTML entities via mbstring is deprecated; use htmlspecialchars, htmlentities, or mb_encode_numericentity/mb_decode_numericentity instead in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/fb-instant-articles/vendor/facebook/facebook-instant-articles-sdk-php/src/Facebook/InstantArticles/Transformer/Transformer.php on line 249

Deprecated: mb_convert_encoding(): Handling HTML entities via mbstring is deprecated; use htmlspecialchars, htmlentities, or mb_encode_numericentity/mb_decode_numericentity instead in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/fb-instant-articles/vendor/facebook/facebook-instant-articles-sdk-php/src/Facebook/InstantArticles/Transformer/Transformer.php on line 249

Deprecated: Creation of dynamic property Facebook\InstantArticles\AMP\AMPHeader::$headerBar is deprecated in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/fb-instant-articles/vendor/facebook/facebook-instant-articles-sdk-extensions-in-php/src/Facebook/InstantArticles/AMP/AMPHeader.php on line 51
ዓለም ባንክ እና ቻይና | የፓኪስታኑ ዲያመር ባሻ ግድብ

Diplomacy ዲፕሎማሲ

ዓለም ባንክ እና ቻይና | የፓኪስታኑ ዲያመር ባሻ ግድብ

By Esleman Abay

September 27, 2021

አለም ባንክ ልማትን ከምዕራባዊያን ጥቅም ጋር አስተሳስሮ ያበድራል ይነፍጋልም። የህዳሴ ግድቡ በራስ አቅም እየተገነባ ሲሆን world bank ፈንድ አላደርግም ማለቱ ይታወቃል። አሁን ላይም ሌሎች ብድሮች ላይ ያንገራገረን ይገኛል።

ይህ ጫናው ለአገረ-ፓኪስታንም ደርሷል። አገሪቱ 4,500 MW ማመንጫ በኢንደስ ወንዝ ላይ ለመገንባት ከ 2 አመት በፊት ነበር እንቅስቃሴ የጀመረችው። አለም ባንክና አሜሪካ ቃላቸውን አጠፉና ፈንድ እንደማያደርጉ 2018 ላይ መርዶ አስደመጧት። ወዲያውም ለዜጎች የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ ግብር ይፋ ሆነ። የተሰበሰበው ግን ኢምንት ብቻ…።

በዚህ አመት ግምቦት ወር ላይ ግን ቻይና ፓኪስታንን አለሁ አለቻት። ብድር አቅርባ በራሷ ኩባንያ ልትገነባው ተስማምታለች።

ዲያመር ባሻ የተሰኘው ግድብ 14 ቢሊዮን ዶላር በጀት የጠየቀ ነው።

እንግሊዝ በቅኚ አገዛዝ ዘመኗ አወዛጋቢ አድርጋ ባካለለችው የካሽሚር አቅራቢያ የሚገነባው ግድብ ከህንድ ተቃውሞውና ሴራው ቀጥሎበታል። ዛሬ በወጣ ዘገባም ህንድ ገለልተኛ አደራዳሪ በአለም ባንክ እንዲቀርብ ጠይቃ የነበረ ቢሆንም ባንኩ ይህን ማድረግ የምችልበት ህጋዊ መሠረት የለኝም ብሏል። አገራቱ በራሳቸው ተደራድረው ይፍቱትም ነው ያለው።

https://m.timesofindia.com/india/cant-mediate-in-india-pak-water-dispute-world-bank/amp_articleshow/77437763.cms?__twitter_impression=true&s=09https://www.google.com/amp/s/m.economictimes.com/news/defence/china-offers-to-build-dam-in-gilgit-baltistan-that-adb-world-bank-refused-to-fund/amp_articleshow/59234178.cms