Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the matomo domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-includes/functions.php on line 6131
ህወሃት የራያ ቆቦ ንፁሃን ገደለ - የዓባይ ፡ ልጅ
Deprecated: Creation of dynamic property OMAPI_Elementor_Widget::$base is deprecated in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/optinmonster/OMAPI/Elementor/Widget.php on line 41

ህወሃት የራያ ቆቦ ንፁሃን ገደለ

የኢትዮጵያ ደመኛ የሆነው የህወሃት ቡድን በተቆጣጠራቸው የራያ ቆቦ ወረዳ አራዶም ከተማ እድሜያቸው ከ 15 እስከ 57 የሆኑ 19 ንፁሃን ከመስከረም 3 እስከ 5 በነበሩ ቀናት ብቻ መረሸኑ ተሰማ። በዚህም፦

  1. በላይነሽ ጉግሳ አድሜ55″
  2. አለሙ ጉግሳ አድሜ 20
  3. አያሌው አበራ እድሜ 52″
  4. ሲሳይ አየነ እድሜ 54
  5. ዘገየ ታየ እድሜ 57
  6. ደሳለኝ ቢሰጥ እድሜ 38
  7. አማረ ካሳው እድሜ 30″
  8. ካሳ በሪሁን እድሜ 45
  9. ግረማ ታደሰ እድሜ 32
  10. ኮራ ብራሀኑ እድሜ 18
  11. ቤዛ ትዛዙ እድሜ 24
  12. አታሌ ዝናቡ እድሜ 26
  13. ታደሰ ኮራ እድሜ 32
  14. ደምሌ ጫኔ እድሜ 28
  15. ደሳለ ማርየ እድሜ 54
    ሌሎች ለጊዜው በስም ያልታወቁ በዕድሜ ከ 15 አስከ 20 የሆኑ የኦርቶዶክስ መንፈሳዊ (ቄስ ተማሪ) 4 ወጣቶች በህወሃት ታጣቂዎች ተገድለው ተገኝተዋል።

Esleman Abay
#የዓባይልጅ

#DisarmTPLF #EthiopiaPrevails

Share:

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

VK Russian online social media and social networking service
Categories