Notice: Function _load_textdomain_just_in_time was called incorrectly. Translation loading for the matomo domain was triggered too early. This is usually an indicator for some code in the plugin or theme running too early. Translations should be loaded at the init action or later. Please see Debugging in WordPress for more information. (This message was added in version 6.7.0.) in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-includes/functions.php on line 6131
የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የግጭቶችን ባህሪ የለየ ዘላቂ መፍትሔ ያስፈልጋል” - የዓባይ ፡ ልጅ
Deprecated: Creation of dynamic property OMAPI_Elementor_Widget::$base is deprecated in /home/eslemanabaycom/public_html/wp-content/plugins/optinmonster/OMAPI/Elementor/Widget.php on line 41

የሕዝብን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የግጭቶችን ባህሪ የለየ ዘላቂ መፍትሔ ያስፈልጋል”

በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ኢንስቲትዩት ተመራማሪ፣
  አቶ ወንድወሰን ንጉሴ

አቶ ወንድወሰን ንጉሴ በተለይም ለኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት እንደገለጹት፤ የአገርን ሰላምና አንድነት ለማረጋገጥ የግጭቶችን ባህሪ መለይ ብሎም እንደየባህሪያቸው ዘላቂ መፍትሄን ማበጀት ይጠይቃል።

ግጭት በተለያየ አጋጣሚ ይከሰታል ያሉት አቶ ወንድወሰን፤ ትልቁ ችግር የግጭት አፈታት ሂደቱ ነው:: የግጭት አፈታት ሂደቱንም በኃይል ሳይሆን በመግባባት ላይ የተመሰረተ ማድረግ ይገባል ብለዋል።

በኢትዮጵያ እየተከሰቱ ያሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚሞከረው ደም አፋሳሽ በሆነ ጦርነት በመሆኑ ከባድ የሆነ ሰብዓዊ፣ ቁሳዊ ውድመት ያስከትላል ሲሉ ተናግረዋል።

መንግሥት የግጭቶችን ምንነት በመለየት እንደየ ችግሮቹ ባህሪያት ለይቶ የጸጥታ ኃይሉንና በየደረጃው ያሉ አካላትን በማስተባበር እልባት መስጠት እንደሚጠበቅበት ጠቁመዋል።

ሕዝቡን በማሳተፍ በአጥፊዎች ላይ ጠንካራ ርምጃ ስለማይወሰድ ሌሎች ግጭት ቀስቃሾች የሚበረታቱበት ሁኔታ እየታየ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ወንድወሰን፤ ግጭቶች ከተከሰቱ በኋላም በአጥፊዎች ላይ ግልጽና ተጨባጭ እርምጃ ያስፈልጋል።


ሙሉውን ለማንበብ በሊንኩ ⬇️
https://www.press.et/?p=72367

Share:

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

VK Russian online social media and social networking service
Categories