Pan Africa አንድ አፍሪካ

ሶስቱ አሉታዎች: አል-ፋሻቃ ~ አል-ቡርሃን ~ አል-ሲሲ እና የኢትዮጵያ ጥንቃቄ

“ጦር ሜዳውን ራስህ ካልመረጥክ አትዋጋ።” ይለናል የጥንታዊው ቻይናዊ sun Tzu የጦርነት ጥበብ አንደኛው መርሆ..። ምክንያቱን ሲያብራም “..ጠላት በመረጠው ጦር ሜዳ መዋጋትህ አንተ ከምታውቀውና ከተዘጋጀህበት በተለዬ ጠላትህ በላጭ ይሆናልና..” ሲል ይመክራል። ነገረ-አልፋሻቃን የተመለከቱ መረጃዎች መውጣት መጀመራቸውም ከመሰል ስትራቴጂዎች አንፃር መመርመር ተገቢ ስለመሰለኝ ነው ይህን ፅሁፍ ያዘጋጀሁት..።
እንደ መረጃዎቹ “..በአልፋሻቃ መሬቶች የነበሩ (አልቡርሃን-መራሽ) የሱዳን ወታደሮች ከቦታው ለቅቀው እየወጡ ናቸው..” በማለት የተሰራጩ ሲሆን፤ የመረጃው አቅጣጫም ሆነ አመጣጡ ግን ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚፈልግ መሆኑ ነው የሚያመዝነው..።

Read More »

A new Cold War is coming. Africa should not pick sides

will continue to look to Africa’s vote-rich 55-country bloc for support of its actions and international legitimacy. The West too will lean on its African partners — leveraging development aid and access to its markets as a carrot-and-stick approach to enforcing compliance. There will be talk of China’s divergence from “shared values” and a need to protect the international system. The discourse usually implies a certain illegitimacy to the presence of non-Western actors in Africa. In this narrative China and, to a large extent, Russia are projected as invariably malign in intent as opposed to the putatively benign objectives of Western actors.

Read More »

Emirati-led regional security framework?

However, despite its seeming gravity, the summit came together at the last minute, according to an informed Egyptian government official, with the visits of Bin Zayed and Bennett being organized “at short notice” in an Emirati-led initiative.

Read More »

ዶጋሊ ላይ ዶግ አመድ አረገው..!

የትግራዋይ ኢትዮጵያዊ ጀግንነት ሚዛን፣ የአንድነታችን ማገር፤ ዘመኑን ሙሉ ለኢትዮጵያ ክብር ሲዋደቅ የኖረ፤ ዕንደ ዕንቁ የከበረ የኢትዮጵያ ልጅ፣ ባለውለታችን– “..ዶጋሊ ላይ ዶጋመድ አረጋቸው..” በሚል ገለፃ የታሪክ መምህራችን ጋሽ አዛዥ [ዳሞት ት/ቤት፣ ፍኖተ ሰላም] ያስተማሩን አይረሳኝም፤ ለጓደኞቼም አይረሴ ነው..።

Read More »

SSC (militia)

SSC or HMB-SSC (Somali: Haggaanka Mideynta iyo Badbaadinta Gobolada SSC ee Soomalia, Unity and Salvation Authority of the SSC regions of Somalia) or HBM-SSC (Somali: Hoggaanka Badbaadada iyo Mideynta SSC) was the

Read More »
On Trend

Most Popular Stories

ካይሮ በፍልስጤማዊያን ደም እና በኢትዮጵያ ውኃዎች መሀል

ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ በተለይም ከካይሮ እስከ አንካራ፣ ከጋዛ እስከ አፍሪቃ ቀንድ ከሚስተዋሉ የአሰላለፍ መልኮች ጋር የሀገራት መሪዎችና የስለላ ኃላፊዎች ወደ ካይሮ ጉዞ የማድረጋቸው አንድምታ፣ ከጋዛ/ሐማስ ጉዳይ ባሻገር ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት በምታደርገው ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ስንስል ያላቸው ቁማሮችም ይመስላሉ —። ሰሞነኛው የግብፅና እስራኤል ‘ታንቲራ’ የካምፕ ዴቪድ ስምምነትን መንካት መጀመሩ ይበልጥ ሀገራችንን የሚመለከት ያደርገዋል። ካይሮ በዚሁ የካምፕ ዴቪድ ስምምነት ወቅት ኢትዮጵያን የተመለከተው ይዘት ቁልፍ ሆኖ የተካተተ እንደነበርና በዚህም በሀገራችን የከፍታ ፕሮጀክቶች ላይ ጥቁር ጥላውን አሳርፎ ስለመቆየቱ የሚያወሳውን ታሪክ እዚጋ ልብ ይሏል…

Categories