"I Start where the News Story Stop"

Esleman Abay

Interested in deepening the discussion about new Nile projects, the website as a platform explores the engagements of water users, planners and researchers in multiple projects of river basin development. By experimenting with different theories and methodologies of representing river basin development experiences, we aim to open up new perspectives on the simultaneous transformation of the Nile water distribution, differences between its users and categories through which these are known.

New emails reveal Hunter Biden asked for $2 million plus ‘success fees’ to help unfreeze Libyan assets

I spoke with HB’s team yesterday. They are interested in the project, but emphasized that for them to get involved, the team (lobbyists, lawyers and PR) would need to be a small group of folks they have a tight relationship with. They do not want a large group involved and they only want people with whom they have a close relationship with due to the sensitivities surrounding their involvement.

Read More »

የዋሽንግተን ካርታና የድራጎኑ አፃፋ በኢትዮጵያ

አሜሪካ በትራምፕ ዘመን ለኢትዮጵያ እንዲዘገይ ያገደችው ገንዘብ ከግድቡ ጋር እንደማይያያዝና ይልቁንም ከሰብዓዊ አያያዝ ጋር ሊሆን ይችላል የሚል መግለጫ መስጠታቸው የምናስታውሰው ነው። ታዲያ የቻይና የመልስ መግለጫ ፈጣን የነበረ ሲሆን በቀጣዩ ቀን ቤጂንግ በትግራይ ጉዳይ አፃፋዊ ድምጿን አሰምታለች

Read More »

አውሮፓ ህብረት; በኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና በጃንጃዊድ ጥቁር ወንጀል መሀል

ሪሊፍ ዌብ ኢንተርናሽናል “Border Control from Hell” በሚል የጥናት ሪፖርቱ እንዲሁም ዘ ኒው ሂውማኒቴሪያን “Inside the EU’s flawed $200 million migration deal with Sudan” በሚል 2017 እና 2018 ይፋ የተደረጉ መረጃዎች የሚያሳዩትም አውሮፓ ህብረት ወንጀለኛውን ቡድን በማፈርጠም የሰብዓዊ መብት በሰፊው እንዲጣስ ቤንዚን አበርክቷል

Read More »

አል-ፋሻጋ የካይሮ ጨዋታ ሜዳ ?

የአድዋ ድልን ተከትሎ በነበሩት ጥቂት ቀናት በተለይም ከ March 5, 1896 ጀምሮ ጋዜጦቻቸው በኢትዮጵያ የተቋጠረውን ቂም ማስነበብ ጀምረው ነበር። ለአብነትም Cape Argus የተባለው ጋዜጣ “አውሮፓውያኑና ጣልያን ማንኛውንም ዋጋ ከፍለው የኢትዮጵያና የሚኒሊክን ስነ ልቡና ሰብሮ ከአፍሪካ የሚያስወግድ ፖሊሲ ሊቀርፁ ይገባል” ነው ያለው። Times of London ለተባለ ጋዜጣ የሚሰራ ጋዜጠኛ የዘገበው ደግሞ “አቢሲኒያዎቹ ወደፊት እንዲሳካላቸው አንፈልግም

Read More »

የኬኒያ አበርክቶ በፀጥታው ምክር ቤት

ገቢ የሆነው ረቂቅ (በጣት የሚቆጠሩ) ቀናትን ይጠብቃል። በነዚህ ቀናት ውስጥ ከአባል አገራቱ ሀሳብ ካልቀረበበት ይፀድቃል ወይም የፀጥታው ምክር ቤቱ የጋራ አቋም ይሆናል። ቀነ ገደቡ ከመድረሱ በፊት ከአባል አገራት አንዱ ጥያቄ ካቀረበ ደግሞ ዝምታው ተሰበረ ይባልና እንደገና ይመከርበታል። ተሻሽሎ እንዲቀርብም ይደረጋል።

Read More »

“እጅህን ከዓባይ ልጆች ላይ አንሳ” እስሌማን ዓባይ ለኤሊያስ መሠረት

በጦርነት ዘገባ ሶስት መርሆች እንዲተገበሩ ሙያው ያስቀምጣል። የግጭቱ መሠረታዊ መንስኤ፣ ግጭቱን ያባባሰውና የግጭቱ ድርጊቶች። ከዚህ አንፃር በምቹ የስራ ግብአት ተቋም ላይ የሚሰራው ኤሊያስ መሰረት ስለ ጦርነቱ መንስኤ በፌስቡክ ገፁ ለማጋራት የልቦና ፈቃዱ ቢሆን ኖሮ ለአገሬ ወግኜ መፃፌን እንዲፃረር አይምሮው ፍፁም አይፈቅድለትም ነበር

Read More »

Social Media

Twitter feed is not available at the moment.

Twitter Campaigns

© 2022 Esleman Abay. All rights reserved.

Categories